Woreda 03| administration office in Dire-Dawa administrationWoreda 03| administration office in Dire-Dawa administrationWoreda 03| administration office in Dire-Dawa administration
Woredazerothree2014@gmail.com
Dire Dawa, Ethiopia
(Mon - Fri)

ጷግሜ 1 የአገልግሎት ቀን

ጷግሜን ለኢትዮጲያ በሚል መሪ ሀሳብ ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት የጷግሜ ቀናት በተለያዩ መርሀ-ግብሮች ይከበራሉ ። በዛሬው እለትም ጷግሜ 1 የአገልግሎት ቀን “ኢትዮጵያን እናገልግል ” በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ ሲሆን በአሁኑ ሰአትም በድሬዳዋ አስተዳደር የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን አዘጋጅነት በቀድሞው መናሀሪያ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ቀኑን ምክንያት በማድረግ በተለያዩ መርሀ-ግብሮች እየተከበረ ይገኛል ።
በዚሁ መርሀ ግብር ላይም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ፣ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን ዋና ስራ-አስኪያጅ ወሮ ሰአዳ አዋሌ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን አመራሮችና ሰራተኞች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል ።
በአለማየሁ አበበ ።

Biniyam
Author: Biniyam

Leave A Comment

Subscribe to our newsletter

Sign up to receive latest news, updates, promotions, and special offers delivered directly to your inbox.
No, thanks
X